onsdag 31. juli 2013

አሣ ጐርጓሪ ዘንዶ ያወጣል (ክፍል 2)

July 31, 2013

ናደዉ፣ ከዋሽንግቶን ዲሲ
ባለፈዉ ሳምንት “እስቲ ቂማችን ጥቂት እናቆየዉ” በሚለዉ በዚህ አምድ የመጀመርያዉ ፅሁፌ በዳያስፖራዉ ዉስጥ ሰርገዉ ስለገቡ የወያኔ ጨካኝ አገዛዝ አባሎችና ሆድአደር ጀሌዎቻቸዉ ጥቂት በጣም ጥቂት ለማለት ሞክሬአለሁ።፦ምን ያለበት ምን አይችልም እንዲሉ ሆነና፣ ተላላኪዎቻቸዉ ተደፈርን ያዙኝ ልቀቁኝ ማለታቸዉን አንድ ወዳጄ ነገረኝ። ላለፉት አስራ አምስት አመታት ያህል እጅግ የተካኑበትን የተቃዋሚዉ ወገን አመራሮችን በስም እየጠቀሱ ጥላሸት መቀባት ዳያስፖራዉን ለመከፋፈል በወያኔ በጀት ተመድቦላቸዉ በሚያሰራጩት አጉራ ዘለል ራዲዮኖቻቸዉ ሲያላዝኑ ዉለዉ አደሩ ማለትንም ሰማሁ። የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ በተጠቀሱት የወያኔ ተላላኪዎችና ሆድ አደሮች ዉስጣቸዉ ሆኖ ለረጅም ጊዜያት መረጃዎችን ሲሰበስብ በመቆየቱ እነሆ አሁን እንደ መንደርደሪያ አይነት ባለፈዉ ፅሁፍ ዉስጥ ነካ ነካ ለማድረግና ተጠንቀቁ ማንነታችሁን እናዉቃለን አይናችሁን ሸፍኑና እናሞኛችሁ ማለት ከእንግዲህ ወዲያ አይሰራም ተመቸን ብሎ ከወያኔ በሚከፈላችሁ የመንደር ራዲዮ ሠዉን መዘርጠጥ ይቁም ለማለት ብጫ ካርድ ለማሣየት ሞክሬአለሁ፥ ይህ ግን እንደሞኝነት መቆጠሩን በዚህ ሰሞን ይህ ሆድ አደር መቶ አለቃ ያለፈዉን ፅሁፍ በመጥቀስ እንዳበደ ውሻ ግምታዊ ዘለፋውን ለማቅረብ መንገታገቱ ተመልክቻሁ፧Inside Washington Little Ethiopia
በዚህ ምክንያት የሆነዉን ሁሉ በማስጃ በተደገፈ ፅሁፍ ቁልጭ አድርጌ ለማቅረብ ወንኩ፧እኔ አሁንም አጠገባቸዉ ነኝ። በተለያዩ ማሕበራዊ ጉዳዮች እንገናኛለን። በሚገባም እንተዋወቃለን። ከአጋላጭ ፅሁፎቼ በኋላ በሕዝብ ፊት እዉነቱን በገሀድ ፍርጥ አድርጌ በራሳቸዉ ራዲዮ ላይ ከጋበዙኝ ለመቅረብ ዝግጁ ነኝ። ይህን ካልኩ በኋላ በቀጥታ ወደ ዛሬዉ የአጋላጭ ትኩረት አቅጣጫዪ ልዉሰዳችሁ።
ጓድ ምርጫዉ ስንሻዉ ማነዉ? ምክትል የመቶ አለቃ ምርጫዉ ስንሻዉ አሥመራ ከተማ ቃኘዉ ስቴሽን ይገኝ በነበረዉ የፖለቲካ መምሪያ ዉስጥ በካድሬነት ያገለግል የነበረ በዚያን ወቅት የሥራ ባልደረቦቹን መቆምያ መቀመጫ የሚያሳጣና ከፋፋይና ተንኮለኛ ስለነበር ከአጠቃላይ ባህርይው የተነሳ ትንኩሽ በሚል ቅፅል ስም የሚያዉቁት የሠራዊቱ አባሎች ዛሬ እዚህ ሰሜን አሜሪካ ይገኛሉ።ከዚያ በኋላ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘዉ በወቅቱ ከፍተኛ ፩ በሚባለዉ መስተዳድር የአራዳ የአኢወማ ሊቀመንበርና ካድሬ እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን በከፍተኛዉ መዝናኛ ክበብ እሱ በሚመጣበት ሰአት ብዙዎቻችን ወጣቶች ሹልክ ሹልክ እያልን ከቦታዉ የምንሰወርበትን የብሄራዊ ዉትድርና ጭፍን የምልመላን ሽሽት ወቅት አንደነበር ዛሬ ብዙዎቻችን በቁጭት እናስታዉሰዋለን፤ አሁን ደግሞ ይኸዉ ግለሰብ ማልያዉን ገልብጦ የሌላዉ ጨካኝ አምባገነን አገዛዝ ሰርጐ ገብ ተላላኪ መሆኑ ፧ቀደም ሲል ይህንን ግለሰብ የምናዉቀውን ብዙዎቻችንን አስገርሞናል።
ይህ ጓድ አይኑን በጨዉ አጥቦ ጅብ በማያዉቁት አገር ቁርበት አንጥፉልኝ አለ እንደሚባለዉ እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ መጣ።እኛም የሰፈሩ ወጣቶች የዛሬዎቹ ጎልማሶች አገኘነዉ አሁን ድረስ አንድ ጓደኛችን ባገኘዉ ቦታ ሁሉ ለዱላ ይጋበዝበታል እኛም ያለፈዉን እርሳዉ ብለን ገላጋይ መሆናችን አልቀረም። ያለፈዉ በደል ሳያንሰዉ አሁን ደግሞ ሌላ ቁማር ጀመረ፣ራዲዮ ጣቢያና ቤተክርስቲያን ከፈተ ።በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያዊነት ራዲዮ የሚልና ኡራኤል ቤተክርስቲያን፤ ራዲዮ ጣቢያዉን ራሱ ብቻዉን የሚያስተዳድረዉ ሲፈልግ የሚከፍተዉ ሲያሻዉ የሚዘጋዉ፤ ቤተክርስቲያኑንም እንዲሁ ቀዳሽ ቄስ ካገኘ አገኘ ካላገኘ ቅዳሴዉን በካሴት ያስነካዋል፧እሱ ማንን ፈርቶ አገሩ አሜሪካ አይደል!
እጅግ የሚያሳፍር ተግባር ይሏችኋል ይህ ነዉ!ጓድ መቶ አለቃ ምርጫዉ ስንሻዉ ዛሬም አለ ! በተመሳሳይ ተግባር ላይ፧ ይህ የወያኔ ተላላኪ የዋሽንግተን ዲሲንና የአካባቢዉን ኢትዮጵያዊ ይቅርታ ካልጠየቀ በተጨበጠ ማስረጃ አርጩሜዬን ማንሳቴ እዉነት ሊሆን ነዉ።
ዛሬ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ላለፉት ሀያሁለት አመታት እንደመዥገር ተጣብቆበት ደሙን በመምጠጥ ላይ ያለውን ፋሽስታዊ አምባገነን አገዛዝ ከስሩ ነቅሎ ለመጣል ዜጎች በተለያየ አቅጣጫ በአንድነት ርብርብ በማድረግ ላይ በሚገኙበት በአሁኑ ወቅት ከእንደዚህ አይነት ሆድአደር እበላባይ ተርታ አጉራዘለል ግለሰብ ጋር እሰጥ አገባ መግጠሙ ደግ ባይሆንም የሱና የመሰሪ ጓደኞቹ አካሄድ በሕዝባዊዉ ትግል ላይ የሚያሳድረዉ ተፅእኖ ቀላል ባለመሆኑ ቀይ ካርድ ማሳየቱ ወቅቱ የሚጠይቀዉ ቁም ነገር ነዉ። ያለፈዉን የመንደርደርያ ፅሁፍ የተመለከቱ ወገኖች በተለይ ደግሞ በዚህ ግለሰብ ጥቃት የደረሰባቸው ኢትዮጵያዉያኖች ሀብት ንብረታቸውን ተቀምተዉ ያዘኑትን ጨምሮ ራዲዮ ጣቢያው ሲመሠረት አብረዉ አጋር የነበሩና በራዲዮኑ ስም የሚሰራዉ ተቃዋሚ ድርጅቶችን የማፍረስ ደባና የሚዘረፈዉ የየዋህ አገር ወዳዶች ገንዘብና ንብረት የተነሳ ጥለዉት የሄዱት አባሎቹ የሰጡት አጋላጭ የድምፅና የፅሁፍ ማስረጃ በጄ ገብቷል።ለዚህ ነው የዛሬዉን ርእሴን የመረጥኩበት ሁለተኛዉ ምክኒያቴ፧የንጉሴ ወልደማርያም ሀገር ፍቅር ራዲዮ፣የመቶ አለቃ ምርጫዉ ስንሻዉ ኢትዮጵያዊነት ራዲዮ፧የፀሀዬ ደባልቄ ሰላም ራዲዬ፤ልዩ ራዲዮና የዮሴፍ ግዛቸዉ አንዲት ኢትዮጵያ ራዲዮ ጣቢያዎች በዋሽንግተንና አካባቢዉ የሚገኘዉን ኢትዮጵያዊ ከወያኔ አምባገነን ስርዓት ምስረታ ማግሥት ጀምሮ ገንዘቡን በመዝረፍና የትግል ተነሳሽነት ወኔዉን በማኰላሸት የጨካኙን የወያኔ አምባገነን ሥርዓትእድሜ እያራዘሙለት ይገኛሉ።
በዚህ ጽሁፍ መደምደሚያ ላይ አንባቢዎቼን ላስገነዝብ የምፈልገዉ አንድ ቁምነገር ፧አለ ፧ይኸዉም መቶ አለቃዉ የወያኔን አምባገነን አገዛዝሥርአት ከማዉገዙ ጎን ለጎን የሚያስተላልፋቸዉ ከፋፋይ የተቃዋሚ መሪዎችንና ታዋቂ አገር ወዳድ ግለሰቦችን ኢትዮጵያዊ ጨዋነት በጐደለዉ በአጉራዘለል ቋንቋ መዝለፍ ጥቅሙ ለማን ነዉ? የማንን ጡንቻ ነዉ የሚያፈረጥመዉ የየትኛዉስ የትግል ጎራ ነዉ የሚኮስሰዉ?! ለአገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያኖች የህሊና ፍርድ እተወዋለሁ!የዚህ ግብዝ ማንነት የቆመለትንም አላማና ተልእኮ ማወቅ ያስችላል። ገንዘብ ሲያጣም ሆነ ሲያገኝም የሚያሳብደዉን የጓድ መቶ አለቃ ምርጫዉ ስንሻዉን አይን ያወጣ መሠሪ ከፋፋይ እንቅስቃሴዎች ከነማስረጃዎቼ በሚቀጥለዉ ፅሁፊ እመለስበታለሁ ፅሁፎቹም የሚያተኩሩት በሚከተሉት ነጥቦች ዙርያ ይሆናል፦
፩ኛ፦ቤተክርስቲያን በመክፈት ስለሚያገኘዉ ጥቅምና በዚህ ዙርያ የፈፀማቸዉን አስነዋሪ ተግባራት፣
፪ኛ፦ከስራ ጓደኞቹ ጋር በመሆን የተሰበሰበ የዕቁብ ገንዘብ ይዞ ስለመሰወሩ
፫ኛ፦በደርግ ዘመን በወገኖቻችን ላይ ያደርስ ስለነበረዉ በደል
፬ኛ፦በሚያሰራጨዉ ራዲዮ ላይ በአንድ ወቅት ሼክ መሐመድ አላሙህዲንን በመዝለፉ ምክንያት ስለተመሰረተበት ክስና አማላጅ ልኮና እግር ላይ ወድቆ ይቅርታ ስለመጠየቁ
፭ኛ፦ደራሽ ግብረሀይል ብለዉ በድርቅ በተጐዱ ወገኖቻችን ስም የተሰበሰበዉን ከሁለት መቶ ሺህ ዶላር በላይ ከንጉሤ ወልደማርያምጋርበመሆንዘርፈዉስለተሰወሩት ገንዘብ
፮ኛ፦በቅንጅት መሪዎች መፈታት ማግስት ኢንጅነር ኃይሉ ሻወልን በማጥመድ ይህንን ተትሎ ከመሠል ጓደኞቹ ጋር በመሆን ለቅንጅት መፍረስ ምክንያት የተጫወተዉ ከፍተኛ ሚና
፯ኛ፦ቀደም ሲል ከዋሽንግተን ዲሲ በአማርኛ ቋንቋ የሚተላለፈዉን የቪኦኤ ራዲዮ ጣቢያ ለማዘጋት የተቃዉሞ ሰልፍ በማደራጀት ስላስተባበዉ እንቅስቃሴ
፰ኛ፦እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ከቅርብ አመታት ወዲህ በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት ሕዝቡን ለትግል በማነሳሳት ላይ የሚገኙት የኢሕአፖ ወጣቶች ክንፍ ዉስጥ ሰርጎ በመግባት ከእናት ድርጅታቸዉ ለመነጠል የሚያደርገዉን እንቅስቃሴና መሰል ወያኔያዊ ተልዕዎቹን በዝርዝር እንመለከታለን
ዉድ ለአንባቢዎች፦ እነዚህን የመሳሰሉ የዳያስፖራውን አንድነትና ትግል በወያኔ የምፅዋት ገንዘብ ሽባ የሚያደርጉትን አረመኔ ሆድ አደር ተላላኪዎች በቃችሁ እንበላቸዉ!!!

Ethiopia and the next revolution – by Abebe Gellaw

July 31, 2013

by Abebe Gellaw
Exactly a year ago, ESAT (Ethiopian Satellite Television) declared the death of Meles Zenawi. That was the most important breaking news in the last two decades. TPLF went into frenzy to bury the news under a barrage of counter-propaganda. Bereket Simon went on ETV to curse ESAT and reassure the nation that the “great leader” would return intact. The propaganda chief and his foot soldiers had already kept the local media extremely busy with so many bizarre stories.
The zeal to bury the truth was too evident to miss. But the spin and misinformation campaign got out of control beyond anyone could have imagined.  Addis Fortune, Addis Admas, Reporter, ETV, Walta…had all different versions of the same story. All of them said Meles was alive and kicking and was on his way back to his throne.
The lies were too fast to catch. Addis Admas, which has a bad habit of publishing fabrications, told us that Meles was working from the palace. Addis Fortune famously splashed its front page with a memorable headline: “Meles back in town.” But it was ESAT that accurately told the story that truly mattered. And then, Meles finally returned home in a coffin….It was a watershed moment for Ethiopia after the great demise of the late tyrant.
Frenzy attacks
After suffering for 21 years under the brutal grip and bouts of Meles Zenawi, Ethiopians had to witness a political melodrama.  The plot was twisted, the lies were sinister, the propaganda was shameless and the mass hysteria, carefully planned for weeks, was one of the worst in the world. Ethiopians were told to come out and shed their tears to bury the “great leader” who was feeding them lies, kicking, torturing and killing their children and nephews with tyrannical ruthlessness.
As the lead investigator to verify the death of the despot, I was focused on a leak from the Brussels-based International Crisis Group (ICG). Despite conflicting rumors, it was the most compelling and verifiable information one could get about the death of the despot at St. Luc University Hospital in Brussels, Belgium.
A few hours after ESAT’s breaking news on July 30, 2012, I published the story online, which was deliberately titled, “Meles Zenawi is dead”. The TPLF camp launched more savage campaigns, death threats, defamation and saber rattling. Tigrai Online took the lead in the frenzy attacks.
‘Dilwonberu Nega’, a certain TPLF scribbler and apologist, doodled and scribbled a lengthy piece full of insults on Tigrai Online.  “So Abebe “The foolish heart” and the gang of cowboy journalists at ESAT came up with a ‘brilliant’ idea of hoodwinking the international community by concocting a “Breaking News” on the “death of Prime Minister Meles Zenawi…. ESAT’s future, as a result of its totally irresponsible act of concocting the death of Prime Minister Melees Sinai, is now vulnerable to a quick and painful death as people who have been contributing money to ESAT are bound to ask a justifiable question: Are they or Ethiopia getting value for their money? The answer is a big NO.”
While the foolhardy TPLF and its puppets are still confused and depressed, ESAT and the movements for change are gaining ground and building momentum. TPLF is still unsure of its future one year after the demise of the captain of the ship destined for a tragic wreck.
ICG’s report, “Ethiopia after Meles”, was written in July 2012 but the release had to be delayed until the official announcement. After exhaustive planning, TPLF decided to reveal its top secret that it could no longer keep. It admitted that the tyrant was dead on August 20, 2012, over five weeks after his demise. ICG released its analytic report the next day. We were vindicated again.
Cracking pyramid
ICG warned that the one-man regime, without its creator, could be unraveling sooner rather than later. “For more than two decades, Prime Minister Meles Zenawi managed Ethiopia’s political, ethnic and religious divides and adroitly kept the TFPL and EPRDF factions under tight control by concentrating power, gradually closing political space and stifling any dissent. His death poses serious risks to the ruling party’s tenure,” the report said.Abebe Gellaw, There is no small fight for justice.
ICG’s prediction was on target that reflects the current reality. “Deprived of its epicenter [Meles], the regime will find it very difficult to create a new centre of gravity. In the short-term, a TPLF-dominated transition will produce a weaker regime that probably will have to rely increasingly on repression to manage growing unrest.”
Meles Zenawi was supposed to last longer. In a 2002 article, “Ethiopia Proves There Can Be Life after Death,” British journalist Jonathan Dimbleby had even quoted him as saying: “Africa’s downfall has always been the cult of the personality. And their names always seem to begin with M. We’ve had Mobutu and Mengistu and I’m not going to add Meles to the list.” Meles, who built a personality cult still in place, envied lifetime dictators and wanted to outlive Mugabe, Mengistu or Mubarak.
The Meles regime was built like a pyramid to serve him. He had created a monolithic power structure. On top of the highly corrupted ethno-power pyramid sat the emperor himself followed by his most trusted lieutenants. At the very bottom of the pyramid, the masses shouldered the whole brunt and weight of the top-down tyranny. It was a system designed to crush and oppress the multitude at the very bottom of the pyramid.
The man on top of the pyramid is no longer there.  Now this system built to serve the strongman is cracking and unraveling slowly. The reasons are not complex. In reality, no one has replaced Meles Zenawi. No one has his power and privilege. No one has his skills to rule with brute decisiveness and Machiavellian tricks. Everyone assembled in the power structure is the tyrant’s loyalist. No one can hold the cracking pyramid as much as he did…. After all, Meles Zenawi was the supreme ruler, a kind of superglue that held together the complex ethno-political structure. Without the superglue, the pyramid cannot survive long enough.
Crown without sword
The pro-TPLF Ethiopian Reporter has recently admitted that Hailemariam Desalegn can only dream of succeeding Meles. It declared that the puppet has been given a crown without the sword.  Just a few weeks into power, we were told that Hailemariam was only part of a new “collective leadership” scheme. He was awarded three deputies, two figure heads and a real one. The Reporter grievingly repeated what every ordinary citizen has been saying all along. Hailemariam the puppet is just a pawn in the game.
So how can the ship facing internal and external pressures navigate itself out of storm without wrecking itself? The regime may implode or even explode without applying Zenaw’s Machiavellian calculus that sustained it for over two decades. The trouble is only Meles could have done it cunningly. That is why they are vowing to keep his “visions” alive. His photos hanging all over the walls, the dead tyrant’s ghost is more powerful than Hailemariam and the rest of the gang called the “cabinet”.
The man poised to play Meles, Debretsion Gebremichael, TPLF’s spymaster and pseudo-intellectual, has more leverages than the three TPLF puppets, i.e. Hailemariam, Muktar Kedir and Demeke Mekonnen, added together. He is among the privileged and entitled TPLF ruling elite. The three have no power base and leverages. They are outsiders. Unlike Debretsion, and the other TPLF bigwigs moving the system from behind the curtains, they only serve as bellboys whose main duties are to create the illusion of diversity and a semblance of power sharing within EPRDF’s cheap ethnic goulash.
Debretsion is “Deputy” Prime Minister in charge of economy and finance. He is the Deputy Chairman of the TPLF. He is Minister of Information and Communication Technology. He is board chairman of the EthioTelecom and the Ethiopia Electric Power Corp., both plagued by unbridled corruption. Most importantly, he controls the security apparatus.
With a bogus PhD from a controversial online university called Capella, Debretsion has significant leverages of power. The security apparatus directly reports to him instead of the “Prime Minister.” And yet, he lacks the charisma and leadership skills needed to hold such a highly monolithic system that has not yet been reconstructed after the demise of its undisputed architect. Even if he is in charge of the telecommunication service, those who know well say that Debretsion doesn’t have telephone skills let alone speaking like a ruler. As a spymaster cunningly eavesdropping the secrets of the other game players, he is widely feared but not trusted.
Bereket Simon, who played a key role in organizing the mass hysteria and creating the illusion of the “great leader”, was widely believed to be one of the contenders for power. As the propaganda chief, he was practically the most visible face of the regime. In a surprising move, he was banished into oblivion with a ministerial position without portfolio. Bereket is now Hailemariam’s policy ‘adviser’, researcher and archivist.  His lack of experience and expertise makes it apparent that he was just pushed to the backyard. Given the fact that Hailemariam the puppet has already special advisers well-trusted and liked by the TPLF, Bereket Simon will find it hard to fit into the army of advisers.
TPLF’s affairs
One of the worst case scenarios of a power struggle is that conspiracy becomes dangerously rife. The more conspiratorial the game players are, the more likely they tend to shoot at each other. So far the shootings are not out in the open but a sudden move by a player to dominate the rest can seriously disturb and unsettle the precarious regime still walking on eggshells. Whatever the case, the internal power struggle is mainly a TPLF affair. That doesn’t mean that the non-TPLFites would not be needed. Far from it, they are needed for the same purpose of diversity and loyalty to the major players.
Azeb Mesfin, the Amhara oddball in the TPLF, faces an uncertain future. Her power and privilege was totally based on her husband. Her recent bid to resurrect her fading clout by becoming the mayor of Addis Ababa failed miserably as she could not win the backing of TPLF’s kingmakers. TPLF’s ethnic business empire, EFFORT, is likely to slip out of her hand.
Although she seems to be determined to stay relevant, she is highly vulnerable. Many speculate that she could be surprised at some point with charges of corruption, a TPLF tactic used in times of great crises and power struggle. Her hope is pinned on the Meles Zenawi “foundation”. In her recent appearance on TV to talk about the bogus foundation and beg for money, it became apparent that she is becoming a lone wolf. She appeared incoherent, stressed-out and ill. All the symptoms are bad for the queen of Mega, mother of corruption—as some prefer to call her.
Sibehat Nega, TPLF’s veteran master of political intrigue, cannot be underestimated.  After all, he mentored Meles Zenawi under his bosom. He still holds enormous political clout and continues to pull strings from behind…There is also a group that continues to complain from Mekele. Meles Zenawi’s successor and heir apparent, as chairman of the TPLF, was supposed to be Abay Woldu, the President of Region One (now renamed Tigray Regional State). His group feels s overshadowed by those positioned in and around Arat Kilo, especially his ‘deputy’ Debretsion. Unless Abay Woldu gets a means of coming closer to the seat of power in Addis, he will remain a regional warlord with no credible leverage to lead TPLF’s domination on the rest of the nation.
The sleeping giant waking up
Slowly but surely the sleeping giant is waking up. The opposition is regrouping again. Dissidents are breaking the shackles of fear. For the first time after the tragedy of the 2005 crackdowns, Semayawi Party and UDJ are coming out with stronger and bolder messages.
There seems to be a healthy competition to make an impact and build a movement for change. Muslims Ethiopians continue to march for equality condemning TPLF’s tyranny at least every Friday. ESAT is providing a critical voice and filling the void in the airwaves of Ethiopia. There is no more silence and fear in Ethiopia. The voices of freedom are getting louder and bolder. And yet collaboration, more than competition, is still needed among all stakeholders.
Ethiopia remains restless and unpredictable. The opportunities that opposition groups need to seize on are too many. The missing link is visionary leadership with smart strategies….Opposition groups need to reinvent themselves and correct their mistakes and failures.
Whatever the case, change is on the horizon. The cracking pyramid left by tyrant cannot change withstand the internal and external pressures that can wreck it into pieces….The opportunities after the great demise of the tyrant are too many to count.
There are still some that expect the system to rot and fall down by itself. There are even those that wait for change to come from above. That is not the kind change Ethiopia needs. The revolution must be created and smartly dictated by those who are struggling to transform Ethiopia for the better.
Those who are saying that nothing has changed may not have good eyes for details. As Che Guevera said, “The revolution is not an apple that falls when it is ripe. You have to make it fall.” The regime is weak and divided. The socio-economic and political conditions, still dominated by the TPLF, provide fertile ground for a revolution. Divisions and bickering are still the major problems that revolutionaries and change-makers of Ethiopia must overcome to seize the moment….
As it is always the case, change is constant and inevitable. “When dictatorship is a fact, revolution becomes a right,” Victor Hugo once said. Nobody should wait for a revolution. With the right mindset, we are the ones who can make a revolution our destiny.
The Egyptian revolutionary Waem Ghonim is right: The power of the people is greater than the people in power. The demise of Meles was only the beginning of the end to TPLF’s apartheid system. Ethiopia’s next revolution is inevitable as long as the people realize their real power and unleash it against TPLF’s tyranny, inequality, discrimination and injustice.

ጴጥሮሳዊነት (ፕ/ር መሰፍን ወልደማርያም)

July 30, 2013

ቀደም ሲል « እግዚአብሔርና እኛ» በሚለው ርዕስ ስር የተነገረውን አንዳንድ ሰዎች ሌላ ትርጉም በመስጠት ጸረ ሃይማኖት ሊያስመስሉት ይሞክሩ ይሆናል። አይደለም ። እንዲያውም ሃይማኖትንና ሃይማኖተኛነትን የሚያጸና ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ምንም ዓይነት ሃይማኖት ቢኖረው ለእግዚአብሔር ያለው ፍቅርና በእግዚአብሔርም ላይ ያለው እምነት ብርቱ ነው። ይህንን ከመገንዘብ የተነሳና በዚያው ፍቅርና እምነት ላይ የተመሠረተ ስለሆነ በምንም መንገድ ጸረ ሃይማኖት መስሎ ሊታይ አይገባም።Prof. Mesfin Woldemariam
ችግሩ ሌላ ነው። ችግሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ለመንፈሳዊ ተግባርና ኃላፊነት የሚያበቃ ሁኔታ አለመኖርና ወደፍጹምነት የሚጠጋ የመንፈሳዊነት ድርቀት ነው። እ.አ.አ. በ1977 ዓ.ም. ጉለሌ በሚገኘው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ ለካቶሊክ ሚስዮናውያን ንግግር እንዳደርግ ተጠይቄ የኅብረተሰባችን የመንፈስ ውድቀት (ክስረት) በሚል ርዕስ በእንግሊዝኛ ተናግሬ ነበር። በዚያ ንግግር ውስጥ የሚከተለው በከፊል ይገኝበት ነበር።
በየቀኑ የጭካኔ ወሬ እንሰማለን። ወጣቱ ለወደፊት መዘጋጀቱን ትቶ፤ ክፉኛ ለሁለት ተከፍሎ እርስበርሱ ለመጫረስ ተነሥቶአል። ለበለጠ ግድያና መጨራረስ ጩኸት እንሰማለን፤ የእናቶችና የሚስቶችን ጩኸት እንሰማለን፤ የሐዘን ልብሳቸውንም እናያለን። የሞትን አደጋ በየአቅጣጫው እናያለን። የፍቅርን አለመኖር እንሰማለን፤ እናያለን፤ የተስፋን አለመኖር እንሰማለን፤ እናያለን። ንዴትን እናያለን፤ እንሰማለን፤ ተስፋቢስነትን እንሰማለን፤ እናያለን፤ ሐዘንን እንሰማለን፤ እናያለን። ከዚህም በላይ ንዴቱም ተስፋቢስነቱም ሐዘኑም ይሰማናል። ሕይወት አጠራጣሪና በቀላሉ የሚጠፋ ሆኖአል። እንሰማለን፤ እናያለን፤ እናያለን፤ እንሰማለን። ምንም አናደርግም። ይህ ምንም ያለማድረግ ውሳኔና ይህ በኅብረተሰቡ ኑሮ ውስጥ ያገባኛል የሚል ስሜት መጥፋት ግልጽ የሆኑ የወላጆችን፤ የአስተማሪዎችንና የሃይማኖት መሪዎችን የመንፈስ ውድቀት የሚያመለክቱ ናቸው። ለግፍ፤ ለበደልና ለጥቃት እንድንገብር፤ ግፍን በደልንና ጥቃትን አየሰማንና እያየን ምንም እንዳናደርግ የሚያደርገን ምንድን ነው?
እኔ እንደሚመስለኝና እንደማምነውም የጉዳዩ ባለቤት ራሳችን መሆናችንን ተገንዝበን ኃላፊነቱንና የሚያስከትለውንም ውጤት ላለመቀበል የፈጠርነው የመከላከያ ዘዴ ጉዳያችንን ሁሉ ወደእግዚአብሔር መወርወሩን ነው። የሚደንቀው ነገር የሃይማኖት መሪዎችን መለየቱ ለምን አስፈላጊ ሆነ? የሃይማኖት መሪዎች «ሥጋቸውን የበደሉ፤ለነፍሳቸው ያደሩ» ናቸው ይባላል። የሃይማኖት መሪዎች ለጽድቅ ማለት ለእውነት እንዲሁም ለፍትሕና ለእኩልነት የቆሙ ናቸው ተብሎ ይታመናል። ለሃብትና ለሥልጣን ግድ ስለሌላቸው ከዚህ ዓለም ጣጣ ውጭ ናቸው ይባላል። እንግዲህ እንደዚህ ዓይነቶቹ ለእግዚአብሔር አድረናል የሚሉ ሰዎች ለግፍ ለበደልና ለጥቃት እንዲገብሩ የሚያደርጋቸው ከየት የመጣ ኃይል ነው? ከእግዚአብሔር ሊሆን አይችልም። ለዚህ ዓለም ሕይወት ካላቸው ጉጉት ብቻ የሚመነጭ ነው። የሚጎድላቸው ጴጥሮሳዊነት ነው።
የአቡነ ጴጥሮስ መንፈስ እንደሐውልታቸው የተረሳ ይመስለኛል። አቡነ ጴጥሮስ እንደሌሎቹ ሁሉ ኢጣልያ ኢትዮጵያን የወረረችው «የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ነው»፤ በማለት የኢጣልያ ወታደር የኢትዮጵያን ሕዝብ አበሳውን ያሳየው በእግዚአብሔር ፈቃድ ነው በማለት ሊገብሩና የተደላደለ ኑሮ ለመኖር ይችሉ ነበር። አቡነ ጴጥሮስ የራሳቸውንና የአገራቸውን ጉዳይ ወደ እግዚአብሔር ሳይወረውሩ ኃላፊነታቸውን ሳይሸሹ «እምቢኝ አሻፈረኝ!» አሉ። በእምቢተኛነታቸውም የኢጣልያን ክርስቲያንነትና ሥልጡንነት ፈተና ውስጥ ከተቱት። በእምቢተኛነታቸው ለእግዚአብሔር ለአምላከ ጽድቅ ያላቸውን ፍቅርና ክብር፤ ለሃይማኖታቸው ያላቸውን ጽናት፤ ለጨበጡት መስቀል ለመስዋዕትነት ምልክቱ ያላቸውን ስሜት ለአገራቸውና ለወገናቸውም ያላቸውን ታማኝነት አረጋገጡ። በመትረየስ ተደበደቡ።ዛሬ በዚህ ድርጊት ኢትዮጵያ ትኮራለች፤ ኢጣልያ ታፍራለች።
ጴጥሮሳዊነት የምለው የአቡነ ጴጥሮስን ዓይነት የእምቢተኛነት መንፈስ ነው። ጴጥሮሳዊነት በእግዚአብሔር አምላክ ጽድቅነት (ጽድቅ እውነት ማለት ነው) አምኖ የራስንም ኃላፊነት ከነውጤቱ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ብሎ መቀበል ነው። ጴጥሮሳዊነት በመሠረቱ መንፈሳዊነት በመሆኑ የሚመካበት ኃይል መንፈሳዊ እንጂ አካላዊ ወይም ጠመንጃ አይደለም። የጴጥሮሳዊነትም ዓላማ አስፈላጊ ከሆነ ለእምነቱ ለመሞት እንጂ ለመግደል አይደለም። ሰው ሲገደል የሚቀረው በድን ሬሣ ነው። ገዳዩም ከዚያ ከበድን ሬሣ የተለየ፤ ወይም ከተጠቀመበት የመግደያ መሣሪያ የማይለይ ነው። በአካል ደረጃ ገዳይና የተገዳዩ ሬሣ ቢመሳሰሉም፣ በመንፈስ ደረጃ የማይገናኙ ናቸው። እውነትን እገድላለሁ ብሎ የሰውን ሕይወት የሚያጠፋ በድን፣ እውነትና የሰው ደም እንዳስደነበረውና እንዳቃዠው ከበድንነት ወደበድንነት ይተላለፋል። ለእውነት የተገደለው ግን እውነትን በሕይወቱ መስዋዕትነት አዳብሮና አፋፍቶ ያልፋል። መግደል የአእምሮ በሽተኞችና የልጆች ጨዋታ ነው። ለመሞት መዘጋጀትና ለእውነትና ለእምነት መሞት ግን ወኔን ይጠይቃል፤ መንፈሳዊ ወኔን።
የኢትዮጵያ ባህል ለጠመንጃ የሚሰጠው ክብር ከራሱ ከሰውነት ክብሩ ጋር የተያያዘ ነው። ጠመንጃ ኃይል ይሆናል፤ አያስጠቃም። ገዳይ ጀግና ተብሎ ይከበራል። ሠርቶ ከመክበር ያንድ መኳንንት ሎሌ ሆኖ ጠመንጃ መሸከም ያስከብር ነበር፤ አሁንም አልቀረም። ይህንን ክፉና የማይጠቅም ባህል በጴጥሮሳዊነት መለወጥ ያስፈልገናል። በጠመንጃ ኃይል ከመተማመን በመንፈሳችን ኃይል መተማመኑ ወደተሻለ የእድገት ጎዳና ያመራናል። ለጠመንጃ የማይበገር መንፈስ በመሀከላችን ሲዳብር ከጠመንጃ ይልቅ በጽሑፍ፤ ከጥይት ይልቅ በቃላት ቅራኔዎቻችንን ማለሳለሱ ወደሥልጣኔ ፈር ውስጥ ያስገባናል። እምነታችን የቱንም ያህል ቢለያይ፣ ሃሳባችን ቢራራቅና መግባባት የሚያስቸግር ቢሆንም ሃሳቦቻችን ይጋጩ፣ይፋጩ እንጂ እኛ ጎራዴ መዝዘን ወይም ጠመንጃ አጉርሰን፣ ከአእምሮና ከመንፈስ ደረጃ ወደእንሰሳነት ደረጃ ወርደን ስንጋደል እምነቶቻችንና አሳቦቻችን ያደፍጣሉ እንጂ እንደማይሞቱ ይግባን።
ጴጥሮሳዊነት በአቡነ ጴጥሮስ መስዋዕትነት ላይ የተመሠረተ የኢትዮጵያዊነት መንፈስ ነው። አቡነ ጴጥሮስ ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው፣ የተሰውበትም ዋና ምክንያት የኢትዮጵያ ነፃነት በመሆኑ ጴጥሮሳዊነትን ኢትዮጵያዊነት እንበለው እንጂ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የሰው ልጆች ታሪክ በየአገሩ የሚያሳየው የሰው መንፈስ ነው። ስለዚህም ጴጥሮሳዊነት ዓለም አቀፋዊነት ባሕርይም አለው።
እውነትን ክዶ በውሸት ከመኖር ለእውነት ሞቶ እውነትን ሕያው ማድረግ የመንፈስ ዕርገት ነው። እንዲህ ዓይነቱ የመንፈስ ዕርገት የሚቀጥለውን ትውልድ ከእንሰሳት ደረጃ ወደላቀ የሰውነት ደረጃ ያነሣዋል። ከዚህ የተሻለ ውርስ አይኖርም። ጠመንጃ የያዘ ሁልጊዜም እንዲያሸንፈን መንፈሳችን ከተዳከመ ለጠመንጃ መድኃኒቱ ጠመንጃን ማንሣት እየሆነ እስከዛሬ እንደነበረው ወደፊትም ይቀጥላል። ይህንን የቁልቁለት መንገድ በጴጥሮሳዊነት ልናቆመውና ወደዕርገት እንዲያመራን ማድረግ እንችላለን። የእያንዳንዳችንን ውሳኔ የሚጠይቅ ነው።
ኢትዮጵያዊነት ከየት ወዴት? ገጽ 42-43
ተጻፈ 1986 ዓ.ም.

Building Democratic Institutions on the grave of Woyane is the way forward

July 31, 2013

Woyane can no longer lie, jail, torture, kill, extort and rob its stay in power. And, Ethiopians can no longer continue to protest as hyphenated victims and extend the life of the regime. Whether we like it or not the solution is a united democratic front that will bring down tyranny on its knees. Civic societies and the independent Medias’ concerted effort to help build democratic institutions and follow-up on the criminal operatives of the ruling regime will go a long way to bring down tyranny for a lasting freedom and democratic rule.
by Teshome Debalke
From the outset it is worrying to see there are some people that still believe the self-declared minority ethnic regime can If you are afraid to speak against tyranny then you are already a slavelie, jail, torture, kill, extorts and rob its stay in power. At this moment in history we shouldn’t be wasting our time arguing over what is obvious for one-and-all; the regime that pretends to be the government of Ethiopia is anything but a government. Call it mafia, mercenary, gang or simply a collection of warlords that divided the nation by ethnic territory; the chapter Woyane can be considered a government is closed and done with. What to do next with the ‘criminal enterprise’ is the question before Ethiopians?
Therefore, if there was disagreement among Ethiopians over the criminality of the ruling party we haven’t heard anyone, including the regime’s apologist claiming it is innocent of any of the crimes it is accused of committed. Nor we heard anyone calling for independent investigation to prove otherwise. In fact, the enormities of the crimes are so much so the regime and its apologist hoping against all hope is to cover-up the crimes and wishing some miracle to happen to prevent accountability and its demise. The apologists’ complete silence on the crimes of Woyane speaks louder than anything we can think of and validates their conspiracy to be part of the criminal enterprise.
On the other hand, Ethiopians can’t continue to protest as hyphenated victims our way out of ethnic tyranny.  Nor we can afford to claim we belong to our chosen hyphenated group or whatever Woyane designated for us and expect to be free from hyphenated ethnic tyranny. We defiantly can’t wish to bring about democratic rule as hyphenated Ethiopians.  As much as Woyane is stuck in its hyphenated ethnic criminality we can’t afford to be stuck as hyphenated victims and open more doors for the ‘minority’ regime and opportunists. It would be wise to understand; there is no hyphenated freedom or democracy but freedom and democracy period.
Therefore, until we join the democratic movement as united Ethiopians and begin building the necessary democratic institution we will be catering for tyranny without even knowing it. We must be part of the movement that wouldn’t settle for anything less than democratic rule. Otherwise, we will continue to go in circle with hyphenated ethnic tyranny or self appointed hyphenated opportunist to nowhere.
For example, we should look at the persistent movement of our people of the Muslim faith as part of the democratic struggle not as hyphenated (religious) freedom but freedom period. And, there should be no negotiation with tyranny on freedom but demand its surrender for the rule of law; as the movement repeatedly and without ambiguity has been communicating to the world. Nor we should open the door for tyranny and opportunists by hyphenating the struggle as we witnesses when scavengers want to take advantage of the movement.
Unity and ethnic tyranny
Historically, Unity has always been a nightmare and division a currency for tyranny.  No one entity proved to the truthiness of that reality than the self-declared minority ethnic ruling party of Tigray People Liberation Front (TPLF). The regime has a vested interest against Unity to remain relevant and sustain its illegitimate rule when it came up with the formula of Ethnic Federalism to sustain rule as long as it can. If anyone cares to observe, Woyane or any other political force that present itself as hyphenated Ethiopian or non Ethiopian only currency is anti unity thus, anti democracy.
There is a big difference between demanding our rights as hyphenated victims of tyranny or as united democratic force. The former guarantee us to bargain our freedom the later empower us to demand the surrender of tyranny to achieve our long awaited freedom. The sooner we understand the difference and begin uniting to build democratic institutions the sooner we the people will be free from the institution of tyranny period.   Until then, we will be negotiating with tyranny in one form or another for the foreseeable future to nowhere.
Building democratic institutions on the ashes of tyranny
Often we confuse hyphenated political parties and interest groups with the democratic movements, to the contrary. The very hyphenation of the struggle contradicts democracy to the benefit of tyranny and undemocratic forces. Historically, no hyphenated political parties or groups contributed anything worthy in building democratic institutions. Therefore, it isn’t wise to relay on hyphenated political parties and interest groups to advance the cause of the democratic struggle or to build the necessary democratic institutions. In fact, it is not in the interest of hyphenated political parties or interest groups to build democratic institution but to take power or negotiate their ‘interest’ from the power to be.
Democracy is building democratic institutions to be governed by the rule of law, noting more to it. It is the primary job of independent civic societies and Medias that have no interest in the outcome beyond instituting the rule of laws. As the pillars of democracy with no interest to negotiate the public interest for petty interest they demand all parties to submit for the rule of law. Without civic institutions and the Media there is no freedom or democracy but tyranny.
The cost of the absence of civic society and the elites
The unwillingness of Ethiopian elites to form viable and independent civic institutions and Medias in all sectors to help advance the democratic movement left the field wide open for opportunist and kept the people of Ethiopia victims of the adventure of tyranny and all kinds of interest groups.
More need to be said and done with our contemporary intellectual elites in general and ethnic elites that surrender their soul for ethnic tyranny on the expenses of freedom and democracy.  Therefore, they became hazard for society surrendering for interest groups and pimping for ethnic tyranny at the expenses.
To illustrate how the people of Ethiopia are left under the mercy of ethnic tyranny the ethnic elites in public institution tells half the story. In another hand, the rest of the elites’ complicity or conspiracy not to establish civic institutions and independent Medias to free public institutions from the stranglehold of ethnic tyranny tells the other side of the story.
After 17 years of the brutal rule of the Derg regime and 22 years of the atrocious and corrupt rule of Woyane regime we are still struggling to setup viable civic institutions and Medias to challenge an atrocious and corrupt rule of tyranny or interest groups of all kinds.  Thus, there remain unprecedented crimes being committed against Ethiopians where no one take responsibility or faced justice yet.
Therefore, once again the best the ruling tyranny and its apologist can come up with isn’t the innocence of the regime but claiming it is the lesser evil than the previous and the future alternatives. In fact, Woyane goes as far back in history to dig dirt on others to justify its crime now and manufacture accusation against the present alternatives.  Unfortunately, absence of civic institutions and Medias allowed Woyane bank on is pointing figure on others to remain in power and escape responsibility for long list of its crimes.
Behind the irrational mindset of the present ethnic tyranny and its crimes against the people of Ethiopia there are untold story of building Ethnic Empire out of the ashes of Ethiopia. In that regard, the self declared Tigray elites are the instrument of the grand crimes and as much responsible as the offending regime itself. As tragic as it is some of the ethnic elites that make a living on the blood of Ethiopians aren’t ashamed to show their face in public to divert the people’s attention from the criminality of their regime.   In fact, they honestly believe they can outsmart and outwit Ethiopians doing the bidding of ethnic tyranny.
The Moral bankruptcy of the Woyane elites and the apathy of the rest
Much has been said about the moral bankruptcy of the Woyane’s elites. But, what is unique about their behavior one can’t rationalize is their conspiracy to lend a hand the organized criminality of Woyane in laundering public money on the back of poor Ethiopians. Their moral compass is way off to the point of reducing themselves as common criminals than rational and honest citizens that would reject criminality to protect the public from corrupt ethnic tyranny.
What could possibly go wrong to rationalize their behavior is the raging debate among Ethiopian across the world. Absence of explanation collective insanity as syndicates of organized crime became the consensus.  The collective silence of seeing the criminal enterprises of Woyane going amok, better yet the elaborate cover-up isn’t a small matter to be ignore.  Again, sadly to say- faced with overwhelming evidence; they continued to consider the criminality of the regime and their part in it as progress and innovation with elaborate cover up and diversion.
At the same time, one thing we Ethiopians collectively are weak is catching thieves. When it comes to the grand theft of all time, beyond talking about it behind close doors we couldn’t do much about it. It is partly because we failed to organize to follow up on the crimes and continue to be distracted by Woyane.
Take the Abay Bond sale Woyane instigate to pick our pockets and divert us from the struggle. Not a single civic institution exist to follow up the bond sale, where and through who the money is handled, who may be the beneficiary of the expenditures, the legal bases the bond is sold, and contract is awarded, responsible parties to oversee the project expenditure and implementation…
Likewise, as we speak there is there is no a single institution dedicated to dismantle the criminal network of Woyane and catch the thieves to face justice and recover the stolen money. And, surprisingly most of the ring leaders that facilitate the criminal network of Woyane operate out of Western countries where 100s of thousands of Ethiopians in Diaspora reside.  More amazing is there are 100s of Ethiopians trained in various fields that couldn’t be able to put together institutions in every sector to follow-up on the activities of the regime’s operatives.
After two decade of criminality of the most sophisticated corrupt system of robbery and entitlement ever device the best the ethnic elites that congregated around Woyane can tell us is roads and dams are being built to compensate for its criminality. On the other hand, the best the rest of Ethiopians can do is protest the crimes instead of proactively dismantle the networks of the criminal enterprises. As sad as it sounds on both sides, the good news is average Ethiopians are beginning to say no more we can seat and watch the crime of Woyane and the do-noting elites of our time.
Once again, failure to establish civic institutions in all sectors open the door for Woyane to run amok on the expenses of the people of Ethiopia.
Parliament Verses the money laundering system (Revolutionary Democracy and Development State)
Legitimizing criminality is the standard way of doing business for every tyranny that lived on the face of earth. But, ethnic tyranny with an ambition of ethnic empire building with stolen public money gets nastier and dangerously complicate matters further. When Woyane declared itself a minority ethnic tyranny against the majority it signed its own death wish and forced its ethnic associates no place to go but stick with the regime as designed by the mastermind of Ethnic Federalism.
For sure, no genuine Ethiopian would design such a system and live to see it unless s/he is doing the bidding of foreign entity. Nor, a rational human being reduces her/him-self to associate with a corrupt ethnic tyranny and claim it can be trustworthy in the public affairs. Therefore, all the bluff we see and hear coming out of Woyane and its apologist doesn’t worth the paper it is written on.
To understand Woyane the drama in the front Parliament (Revolutionary Democracy) and the money laundering scheme (Developmental State) backed by the propaganda machine (Government Communication Affair Office) faking legitimacy is sufficient to figure out the entire scum. Why we look elsewhere to chase the ‘goose’ is as puzzling as asking Woyane to restrain from killing and robbing the people of Ethiopia. After all, how else ethnic tyrannies suppose to survive but to kill and robe?
Therefore, the front Parliament where Woyane justify its political legitimacy, the money laundering it devised to finance its criminality in the name of development and the propaganda machine that covers up the crimes is where it began and will ends. If there is one place every Ethiopian should look to do something about tyranny that is where it should be. The rest are simply supporting the three institutions of political illegitimacy, robbery and cover-up or to use the buzz words of Woyane; Revolutionary Democracy, Development State and Government Communication Affairs.  Indecently, there is no a single civic institution to follow up governance, corruption and propaganda.
The drama played between the seating duck Parliament(http://www.hofethiopia.gov.et/web/guest) and the money laundering center where Woyane have a complete stranglehold on the economy led by Wogagen Bank, (http://www.wogagenbank.com) are run by TPLF’s operatives in North America where the whole thing is cooked and served for the people of Ethiopia by the Government Communication Affair Office (Woyane propaganda machine) while everybody is looking elsewhere.
The collection of dummies that filled the House of Parliament to legitimize TPLF rule and robbery no more than what they are paid to perform as designed. None of them understand what legitimacy means and their legal responsibility to the people if they are fed in the mouth.  Nor they understand their conspiracy to commit crimes on the people of Ethiopia. Likewise, the collection of corrupt operatives paused as businessmen, civic society, association…are noting more than men empowered to take advantage of the people in partnership with ruling ethnic tyranny.
The future of the criminal enterprise of Woyane and Associates
There is no telling which direction the criminal enterprise of Woyane is going. But, like any criminal entity we can say with certainty it is going to continue its hide-and-seek game as long as it is allowed to fake legitimacy through the seating duck Parliament and laundering money through its Money Centers led by Wogagen Bank and backed by its propaganda machinery led by GCAO. Therefore, the one and only way Woyane could continue to survive is because of the three institutions it uses in a make-believe government and development.
Unless and until the seating duck Parliament led by armed TPLF agents behind the seen is put out of commission along the front puppet parties rendered useless it will continue its trickery for the foreseeable future. Therefore, when the armed assassins forced they can no longer play hide-and seek and close down the fake parliament to declare the self declared minority ethnic tyranny is in charge of the government the drama of ‘legitimacy’ will continue.
At the mean time, unless and until the money laundering scheme that finance the fake Developmental State run by TPLF operatives and led by Wogagen Bank (EFFORT owned) render useless it will continue channeling public money to legitimize TPLF robbery and corruption for the foreseeable future.  Therefore, until the ‘armed agents’ that guard the economic of corruption are forced they no longer can play hide-and-seek to close down the fake money centers to  declare the self declared the minority ethnic tyranny is in charge of the economy; running racketeering the fake Development State and the drama of Growth and Transformation will continue.
Finally, unless and until the propaganda machine that propagates falsehood led by the Government Communication Affair Office is render useless it will continue pushing propaganda of political and development legitimacy. Therefore, until‘ the TPLF operatives’ that put out propaganda all these years forced they no longer play hide-and-seek to close down the fake Media toy declare the self- declare minority regime is in charge of the flow of information and the Media, the drama of free press will contnue.   In that regard, the good news is Ethiopian Satellite Television/radio (ESAT) rendered the propaganda machine of Woyane useless to earn it the # 1 enemy of ethnic tyranny.
Ethiopia's minority regime propaganda machine
With all the above drama played on the lives and freedom of Ethiopians Woyane is frantically going back-and-forth between its fake political legitimacy and fake economic development backed up by fake Medias disseminating fake information. The stars of the drama are Kassa Teklebrhan G/Hiwot Speaker of the House of Federation representing the fake Parliament, Araya G/Egizhaber, CEO of Wogagen Bank representing the financial center and Berket Simon, representing the fake Government Communication Affair.
Note: According to Addis Fortune the President of Wogagen Bank salary is 20,000 Birr/ Month, an equivalent of about 1000 US dollar. Like the late Prime Minster salary, TPLF propaganda machine is at work in the make-believe legitimacy of TPLF operatives as regular citizens making an honest living.  The same propaganda outlet wouldn’t dare to touch the legitimacy of TPLF running a ‘privet’ bank or any other businesses while it is the sole party that make policy, control the means of production, the security force, the public enterprises…
What Ethiopians can do to put the institutions of ethnic tyranny out of commission?
Understandably, the Woyane ethnic tyranny does what it does to extend its rule and robbery. But, no one can explain why many of ‘oppositions’ follow its leads to do the same.  The fact no one raise the issue of defining what ‘opposition’ means vis-à-vis freedom and democracy is saddening. In reality, we can observe no more than half a dozen parties out of the 100s in existence raise the issue of democracy and rule of law to qualify as oppositions let alone to advance the struggle for freedom and democracy. The most they have been doing was detract Ethiopians from focusing on the important issue of freedom and democracy.
At the meantime, absence of independent civic institutions and Medias to evaluate political parties and civic institutions on the issue of freedom and democracy left the field wide open for ruling ethnic tyranny and opportunists posing as one interest group or another to take advantage of the vacuum. The day has come independent civic institutions and Medias to demand one and  all to be transparent with the public. Just having a website doesn’t qualify one to be a political party and civic organization until it present itself to the public its program and the credential of its leasers and how they advance freedom and democracy of Ethiopians.
The solution to freedom isn’t more political parties but more independent civic institutions to evaluate one and all parties on behalf of the people of Ethiopia.  The day Ethiopians collectively demand building democratic institutions is more important than more hyphenated groups and political parties will be the day tyranny will end and opportunist will run for dear life and freedom and democracy will be the rule.
We can no longer hide behind the ruling tyranny from doing what is proven to end tyranny and opportunism.
Note: The domain name of Wogagen Bank is registered by Infinite Dimensions Software Development PLC with local server it runs (Habisha.com) and IDSD also administer the Bank’s website. The domain was registered by Yemisraknesh Solomon. The same person is associated with additional 23 domain name, according to Webboar. The same outfit also administers the government owned Ethiopian Radio an Television Agency, according toNetwork Solution. The local server habisha.com run by IDSD is believed to be run by TPLF operatives in North America that administer many of the Ethiopian government’s Ministries and Agencies websites.   

tirsdag 30. juli 2013

በጀርመን በተለያየ ከተማ የሚገኙ የEPCOU አባላት የአንድነት ፓርቲ ያወጣውን የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት ተግባራዊ ይሆን ዘንድ የትብብር July 30, 2013 f

German2
እኛ በጀርመን ሀገር የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በዜግነታችን በመሰባሰብ የወያኔን አምባገነን ስርአት አቅማችን በፈቀደው ሁሉ በማጋለጥ ላይ እንገኛለን  እናንተም ይህ ስራችን በተደጋጋሚ በድህረ ገጻቹ ላይ በማስቀመጥ ከፍተኛ ድጋፍ ሰታችሁናል ለዚህም ከፍተኛ ምስጋና እያቀረብን አሁንም በተመሳሳይ በሀገር ውስጥ የሚታገሉ ሰማያዊ ፓርቲና የአንድነት ፓርቲ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በመደገፍና በዚሁ አጋጣሚ የወያኔን አምባገነን ስርአት ለማጋለጥ በጀርመን ከተሞች የተለያዩ ዝግጅቶችን በማደረግ ህዝባዊ ድጋፋችንን ለማደረ  እንቅስቃሴ ጀመረናል ስለዚህ ይህንን ስራችንን ለሎች ወገኖቻችን ያውቁት ዘንድ በድህረ ገጻቹ ላይ በማስቀመጥ እንድትተባበሩን ወገናዊ ትብብራችሁን እየጠየቅን በሁለተ ከተማዎች ላይ ያደረግናቸውን እንቅስቃሴዎች የሚያሳይ ሪፖርት የላክንላችሁ መሆኑን እየተቆምን ወደፊትም በተከታታይ የምንልክ መሆናችንና ትብብራቹ እንዳይለየን በአደራም ጭምር ነው …...ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
- See more at: http://www.fnotenetsanet.com/?p=5138#sthash.AYB4vFxT.dpuf

የአንድነት ከፍተኛ አመራር የህይወት ታሪክ እንዳይነበብ የቤተክርስቲያኗ አስተዳዳሪዎች ከለከሉ July 30, 2013 9:25 am - See more at: http://www.fnotenetsanet.com/?p=5122#sthash.uJxIRiZA.dpuf

የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት አባል የነበሩት አቶ ግርማ ወ/ሰንበት የቀብር ስነስርዓት ላይ የህይወት ታሪካቸው እንዳይነበብ የፈለገህይወት አቡነ ገ/መንፈስቅዱስ ቤ/ክ አስተዳደር ከለከለ፡፡
ዛሬ ሐምሌ 23 ቀን 2005 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባላትና ደጋፊዎች እንዲሁም ወዳጅ ዘመድ ወዳጅ በተገኘበት የቀብር ስነስርዓታቸው ተፈፅሟል፡፡ የቀብር ስነስርዓታቸው ላይ የህይወት ታሪካቸውን የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ለማንበብ ሲዘጋጁ የሳሪስ ፈለገ ህይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም አስተዳዳሪዎች ከልክለዋል፡፡
አስተዳዳሪዎቹ የሰጡት ምክንያት አቶ ግርማ የህይወት ታሪካቸውDSCN2285 እንዳይነበብ ተናዘዋል የሚል የሐሰት መረጃ የህይወት ታሪካቸው እንዳይነበብ ከመከልከል አልፈው የፖለቲካ ተሳትፏቸው የሌለበትን የህይወት ታሪክ እንዲነበብ አድርገዋል፡፡ በሁኔታው ቅር የተሰኙት የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ይህንን ህገወጥ ድርጊት መሆኑን በመግለፅ የአቶ ግርማ የህይወት ታሪክ ከቀብር ስነስርዓት በኋላ በዛው በቤተክርስቲያና አውደምህረት ላይ በአንድነት ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ዘካሪያስ የማነብርሃን ተነቧል፡፡DSCN2287    DSCN2288DSCN2289DSCN2332DSCN2301
- See more at: http://www.fnotenetsanet.com/?p=5122#sthash.uJxIRiZA.dpuf

የዘመኑ መንፈስ (በእውቀቱ ስዩም)

July 29, 2013

በእውቀቱ ስዩም
ባገራችን ባሁኑ ጊዜ ብዙ ተከታይ ያለው ሃይማኖት ብሄርተኝነት ይባላል፡፡የብሄርተኝነት ምእመን ከሆንክ የነፍስ አባት ይኖርሀል፣በጭፍን የምትቀበለው ቀኖና ይኖርሀል፣ነገ የምትገባባት የተስፋ ምድር ይኖርሀል፣ከሁሉ በላይ ደግሞ ብርቱ ችግርህን የምትደፈድፍበት የመስዋእት በግ ይኖርሀል፡፡
ሃይማኖቶች ምእመናንን ብቻ ሳይሆን መናፍቃንንም ያፈራሉ፡፡ብሄርተኞች በስሜት የሚነድደውን ምእመን ብቻ ሳይሆን የኔ ቢጤውን መነፍቅም እንደሚያፈሩ አንርሳ፡፡በነገራችን ላይ ሃይማኖትን መካድ ማለት ሃይማኖት የሚያነሳቸውን አብይ ጥያቄዎች መካድ ማለት አይደለም፡፡እንዲሁም፣ ብሄርተኝነትን መካድ ማለት የኢትዮጵያን ብሄር ብሄረሰቦች ህልውና መካድ ማለት አይደለም፡፡በዚህ ጉዳይ ፣መናፍቅ መሆን ማለት፣ የብሄርተኛ ነቢያት ሰለ ጭቆና ስለ ነጻነት ብሎም ስለ ኢትዮጵያዊነት የሚያቀርቡትን አጉል እምነት መጠራጠር ማለት ነው፡፡
ከኢትዮጵያዊነት እንጀምር፡፡
ከዘመናችን የብሔርተኝነት ነቢያት አንዱ ጃዋር መሐመድ በቅርቡ ከእንቁ መጽሔት ጋር ባደረገው ቃለመጠይቅ ላይ ስለኢትዮጵያዊነት የሚከተለውን ይላል፡፡
‹‹…ኢትዮጵያን የመሠረታት የሶሰትዮሽ ጦርነት ግብግብ ነው፡፡በአማራው፣በኦሮሞው፣በትግሬው ግብግብ ውስጥ ወደ መጨረሻ ላይ በአመራር ስር የበላይነቱን የያዘው አማራው ነበር፡፡በዚህ የተነሳ አሁን የምናያት ኢትዮጵያ ማንነቷ በአማራ ባህላዊ ሥርጭት እና በአማራ ፖለቲካ የተገነባች ነች፡፡…የኢትዮጵያ አገራዊ ማንነት የምንለው የአማራ ባህላዊ ማንነት ነው››
ጃዋር የኢትዮጵያን መሠረት የሦስት ብሄረሰቦች የስልጣን ግብግብ አድርጎ ወስኖታል፡፡ በመጀመርያ፣ ሌሎች ብሄረሰቦች በግብግቡ ተሳትፎ እንዳልነበራቸው አድርጎ ማቅረቡ አንድ
Bewketu Seyoum is a young Ethiopian writer
በእውቀቱ ሥዩም
ጉድለት ነው፡፡ ግን ዋናው ቁምነገር ይሄ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያ የግጭት ውጤት ብቻ እንደሆነች አድርጎ ማቅረቡ ነው ትልቁ ስሕተት፡፡ ሲጀምር፣ የግብግብ ታሪክ መሠረት ይንዳል እንጂ መሠረት አይገነባም፡፡ እንደኔ ግምት፣የኢትዮጵያ መሠረት የሆነው ብሄረሰቦች ለጋራ ሕልውና ሲሉ የሚያደርጉት የመደጋገፍ ታሪክ ነው፡፡
ዛሬ ዛሬ፣ ታሪክ ከላሾች፣የብሄሮችን የ‹‹ግብግብ››ታሪክ ሞቅ አድርገው፣አኳሽተው ሲጽፉ፣የብሄሮች መደጋገፍ ታሪክን ግን ቸል ይሉታል፡፡ አለያም እጅግ በቀዘቀዘ ስሜት፣ በጥቂት መስመሮች ብቻ ጨረፍ አድርገው ያልፉታል፡፡ለነገሩ፣ከፋፋይነትን ብቸኛ ያስተዳደር ፈሊጥ አድርጎ የሚቆጥር ሰው በታሪክ ገጾች ውስጥ መመልከት የሚፈልገው ክፍፍልን ብቻ ነው፡፡ታሪክ ግን ብዙ በጎ የትብብር ገጠመኞችን መዝግቧል፡፡ለምሳሌ ጀግናው አጼ ዮሐንስ አራተኛ በበዛሬይቱ ኤርትራ የግብጽን ወራሪ ጦር ድል የነሡት የትግራይ ጀግኖችን ብቻ አሠልፈው አልነበረም፡፡ በዚህ ጦርነት ከግብጽ ጎን ሆኖ፣የተዋጋው አሜሪካዊው ጋዜጠኛ ዊልያም ዴይ እንደመሠከረው ወልቃይቶች፣ጥልጣል የተባሉ የአፋር ንኡስ ክፍሎች፣የወረኢሉ ኦሮሞዎች ለንጉሰነገስቱ ድጋፍ ለማድረግ ተሸቀዳድመዋል፡፡በራስ ወሌ የሚመሩ የአማራ ወታደሮች ተሳትፈዋል፡፡የጎንደር ቀሳውስት ለጦርነቱ ድጋፍ ለማድረግ አድዋ ገብተዋል፡፡ የጎጃሙ ራስ አዳል የደርሼልሀለሁ አለኝታቸውን አሳይተዋል፡፡ የሸዋው ንጉስ ምኒልክ ሳይቀር በመቶ የሚቆጠሩ በቅሎዎችንና ማበረታቻ ልከዋል፡፡ ዝርዝሩን ማንበብ ለሚፈልግ Muslim Egypt Christian Abyssinia የተባለውን የዚህ ደራሲ ማስታወሻ ገጽ 291-292 ያንብብ፡፡ መጽሐፉን በኢንተርኔት ቤተ-መጻህፍት ውስጥ በብላሽ ማግኘት ይቻላል፡፡
ከተለያየ መአዘን የመጡ እኒህ ኢትዮጵያውን ከዘመቻው የሚያገኙት ድልን ብቻ አልነበረም፡፡ በዘመቻ ወቅት ባህል ይዋዋሳሉ፣ቃላት ይወራረሳሉ፣ ስንቅ ያዋጣሉ፣ ልምድ ይለዋወጣሉ፡፡ በሂደት ተቃራኒ ከሚመስሉ ልማዶች የነጠረ ኢትዮጵያዊ ባህል እንደ አረቄ ይወጣል፡፡ ይህን በመዋጮ የተገኘ ባህል ‹‹የአማራ ባህል ››ብሎ ማጥበብ የጸና ድጋፍ ያለው አይመስለኝም፡፡
ጃዋር‹‹አሁን የምናያት ኢትዮጵያ ማንነቷ በአማራ ባህላዊ ሥርጭትና በአማራ ፖለቲካ የተገነባች ነች›› በማለት ሳይወሰን ‹‹የኢትዮጵያ አገራዊ መለያ ማንነት የምንለው አማራ ብሄራዊ ማንነት ነው›› ሲል ይጨምራል፡፡ ጎበዝ ኧረ በህግ አምላክ!!! የኢትዮጵያ ባህልኮ ካንድ አለት የተጠረበ ሕንጻ አይደለም፡፡ ከብዙ የመዋጮ ጡቦች የተገነባ ነው፡፡ ጃዋር እያንዳንዱን ጡብ ቀርቦ ቢመረምረው እዚህ የደረሰበት እርግጠኝነት ውስጥ የሚደርስ አይመስለኝም፡፡
እስቲ ከደቃቅ ምሳሌ እንጀምር፡፡ ኢትዮጵያን የማስተዋወቅ ስራ ሲሠራ አስቀድሞ የሚመጣው የቡና ስነ-ስራታችን ነው፡፡ አንዲት ጠይም ፣ባለሹርባ ሴት፣ያበሻ ቀሚስ ለብሳ ቡና ስትቀዳ የሚያሳይ ምስል በየቦታው ማየት የተለመደ ነው፡፡ይህ ችክ ያለ ምስል በስነ-ስእል ብቻ የተወሰነ አይደለም፡፡ ቢዮንሴና ጆን ኬሪ አገራችንን በጎበኙበት ሰአት የቡና ስነስርአት ተሳታፊ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ ይህ ማለት የውጭ እንግዳ የቡና ስርአታችንን እንደ ኢትዮጵየዊ መለዮ እንዲመዘግብልን ፈልገናል ማለት ነው፡፡ ለዋለልኝ መኮንን እና ለጃዋር መሀመድ ይህ የአማራ ባህል መሆን አለበት፡፡ በመጀመሪያ እይታ ይመስላል፡፡ ጉዱ ዝርዝሩ ላይ ነው፡፡ የሴትዮዋ ሹርባ ከሐማሴን ወይም ከተንቤን ሴቶች ልማድ ጋር ስምም ነው፡፡ ያበሻ ቀሚሱን የሽሮሜዳ ጋሞ የሸመነው ሊሆን ይችላል፡፡ ጀበናው የጂማ ሙስሊም ኦሮሞዎች ያስተዋወቁት ነው፡፡ አቦል ቶና በረካ አረብኛ ወይም የተወላገደ አረብኛ የተገኙ ቃላት ናቸው፡፡ ዛሬ በክርስቶስ ትንሳኤ በአል በሉባንጃ የሚታጀብ ቡና የማያፈላ ክርስትያን ኢትዮጵያዊ ማግኘት ይከብዳል፡፡ ከጥቂት መቶ አመታት በፊት ግን ቡና የእስላም ልማድ ተደርጎ ይቆጠር ነበር፡፡ የቡና ትርኢት የሙስሊም አበው በኢትዮጵያ ባህል ላይ የጨመሩት በጎ መዋጮ እድርገን ልንቆጥረው እንችላለን፡፡ ኢትዮጵያ ጊዜ በተባለው አናጢ ከብዙ ጡቦች የተገነባች ናት የምንለው ለዚህ ነው፡፡
ጃዋር አማራው የራሱን ባህል በኦሮሞው ላይ እንደጫነ ሲያምን ተገላቢጦሹ ያለው አይታየውም፡፡ ኦሮሞ በረጅም ዘመን፣በሠፊ ምድር፣ ሰፍሮ የመኖሩን ያክል በጎረቤቶቹና በወደረኞቹ ላይ የባህል ተጽእኖ አላሳደረም ማለት ብርቱ ባህል የለውም ከማለት አይለይም፡፡ ባገራችን ዋና ዋናዎቹ የባህል ቀራጺዎች ጦርነትና ሐይማኖት ናቸው፡፡ ለምሳሌ ፣ጀግኖችን እና ነገስታትን አባ በዝብዝ አባ ታጠቅ፣ አባ ዳኘው አባ ነጋ ወዘተ እያሉ መሰየም ገናና ኢትዮጵያዊ ባህል መሆኑን ብዙዎቻችን እናውቃለን፡፡ ብዙዎቻችን የማናውቀው ይህንን ባህል ያስተዋወቁት ለግማሽ ምእተአመት ያክል ኢትዮጵያን ያስተዳደሩት የየጁ ኦሮሞዎች መሆናቸውን ነው፡፡ ብላቴን ጌታ ማህተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ቼ በለው በተሰኘው መጽሐፋቸው ይህንን እንዲህ በማለት ያረጋግጣሉ-
‹‹ነገስታቱ በ‹‹አባ›› ወይም የእገሌ ባለቤት በሚል ቅጽል ስም መጥራት የጀመሩት የኦሮሞዎችን ወይም የወረሸሆችን ልምድ በመከተል ነው ከ1838 ዓም ወዲህ እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል፡፡ ወትሮ ግን በተለይም 1474-1713 ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ ቅብዓ መንግሥቱ በሚደረግላቸው ሰአት ይወጣላችው የነበረው የግርማ ስም ወይም ስመ መንግስት ‹‹ሰገድ›› የሚል ኃይለቃል በመጨመር እንደነበር ቀጥሎ ያለው ያረጋግጣል፡፡ ወናገድ ሰገድ፣ አጽናፍ ሰገድ፣ አድማስ ሰገድ፣ መለክ ሰገድ፣አድያም ሰገድ ሉል ሰገድ››በማለት ይዘረዝራሉ፡፡
ከጥቅሱ ሦስት ፍሬ ነገሮችን መረዳት ይቻላል፡፡
1- ይህ ባህል ባንድ የዘመን ምዕራፍ ላይ ከኦሮሞ ብሄረሰብ የመነጨ የኢትዮጵያ ባህል ነው፡፡
2- ባህሉ ብርቱ ተጽእኖ ከመፍጠሩ የተነሳ አማራና ትግራይ ነገስታት ለረጅም ዘመን ይጠቀሙበት የነበረውን የስያሜ ዘይቤ ሽሯል፡፡
3- አማራው ታሪክ ጸሀፊ ለባህሉ አስተዋዋቂዎች የባለቤትነት እውቅና ሰጥተዋል፡፡
በሃይማኖት ረገድም ተመሳሳይ ነገር ነው የሚገጥመን፡፡ ለምሳሌ አቴቴ የሚለውን ቃል ደስታ ተክለወልድ ሲተረጉሙ ‹‹ዛር፣በሴት ስም የምትጠራ፣ ውቃቤ ፣ አማሮች ከኦሮሞዎች የወረሷት ጨሌ የሚያጠልቁላት አቴቴ ጊንቢ ሐራ አቴቴ ዱላ እያሉ እንቀት የሚቀቅሉላት አምልኮ ባእድ፣ትርጓሜ ጠባቂ ማለት ነው››ይላሉ፡፡
‹‹አምልኮ ባእድ ››የሚለውን አሉታዊ ሐረግ፣የክርስትያን አድልኦ ያለበት ፍርድ አድርገን እንለፈው፡፡ ዋናው ፍሬ ነገር፣ የአሮሞው ባህል በአማራው ባህል ላይ ተጽእኖ ማሳደሩን ማወቃችን ነው፡፡ ይህም አንዱ ብሄረሰብ ሁልጊዜ ጫኝ ፣ ሌላው ብሄረሰብ ሁልጊዜ ተሸካሚ እንደነበረ አድርገው ሊነግሩን የሚፈልጉትን ሰዎች ያስተባብላል፡፡ በሁለቱ ግዙፍ ብሄረሰቦች መካከል የነበረው ግኑኝነት የእኩዮች ልውውጥ ነው፡፡ የባህሎች ውርርስ ነው ማለት እንችላለን፡፡ ነገርን ነገር ያነሳዋልና፣ የማንኩሳ ዘመዶቼ የሚያስደነግጥ ነገር ሲገጥማቸው ‹‹አቲቲን ወሰድከው›› ይላሉ፡፡ ቀልቤን ገፈፍከው ለማለት ነው፡፡ የኦሮሞ ባህላዊ ተጽእኖ በወለጋ ድንበር ላይ ቆሟል ያለው ማነው?
ስለጉዲፈቻ ባህል ብዙ ሰዉ የሚያውቅ ይመስለኛል፡፡ በጦርነት ወቅት ምርኮኞችን ባርያ ማድረግ ወይም መግደል በብዙ ማህበረሰቦች የተለመደ ነው፡፡ በኦሮሞ አበዋዊ ባህል ውስጥ ግን ምርኮኞች በልጅነት ይታቀፋሉ፡፡ ከሌላ ብሄረሰብ ቢመጡም የኦሮሞ ብሄረሰብ የሚያገኘውን መብት ሳይነፈጋቸው ያድጋሉ፡፡ ይህንን ልማድ በአማራው ማህበረሰብ ውስጥም እናገኘዋለን፡፡ ለምሳሌ በጎጃሙ ንጎስ ተክለይማኖትና በወለጋ መሳፍንት መሀል በተደረገው ጦርነት የተማረከው ብላቴና ነገሮ ዋቅጅራን እንደልጅ አሳድገውታል፡፡ ክርስትና አስነስተው ተክለኢየሱስ አሰኝተውታል፡፡ ራሱ በጻፈው ማስታወሻ ‹‹በጠጅና በስጋ አደግሁ›› በማለት የመሳፍንት ልጆች ያገኙት የነበረውን ምቾት ሳይነፈገው ማደጉን ይመሰክራል፡፡ ነገሮ ፣ ከማእረግ ወደ ማእረግ እየወጣ የንጉሱ ጸሐፌ ትዝዛዝ እስከመሆን ደርሷል፡፡ ተመሳሳይ መልኩ በሸዋ ምርኮኛው ቆሴ ዲነግዴ በቤተመንግስት እየተቀማጠለ አድጎ ሐብተጊዎርጊስ በሚል ስመ ክርስትና የኢትዮጵያ የጦር ምኒስትር እስከመሆን ደርሷል፡፡ ሰዎችን በልዩ ቋንቋቸው ምክንያት ባይተዋር ማድረግ ኢትዮጵያዊ ባህል አልነበረም፡፡
እኩዋን ባህላችን አማርኛችን እንኳ የጉራማይሌነታችን ምስክር ነው፡፡ አሁን ኦሮምኛ ያልተነካካ አማርኛ ማግኘት ይቻላል?፡፡ እሰቲ ለናሙና ያክል ‹‹ተወርዋሪ ኮከብ›› ከተባለው የዮሐንስ አድማሱ ምርጥ የአማርኛ ግጥም ውስጥ ጥቂት መስመሮች ልቆንጥር፡፡
1) ተወርዋሪ ኮከብ በራሱ ነበልባል በራሱ ነዲድ ተቃጥሎ የጠፋ
ተወርዋሪ ኮከብ በምናውቀው ሰማይ ነበረ በይፋ
2) ሜዳና ተራራ በመሐል ሸለቆ
ጨፌውና መስኩ በኒህ ተደብቆ
3) ሐቀኛ ጠፍቶበት በዋለበት መልቲ
ጌጥ ነው ድንቁርና የገዳዮች ሎቲ
4) ብልጭ ብሎ ጠፋ
ተወርዋሪ ኮከብ የሐሳብ አንጋፋ
በመረጥኳቸው መስመሮች ውስጥ የሚገኙት ‹‹ይፋ፣ ጨፌ፣ መልቲ፣ ሎቲ፣ አንጋፋ፣›› የተባሉት ቃላት ኦሮሚኛ ናቸው፡፡ ካንድ የአማርኛ ግጥም ይህን ያህል ኦሮሚኛ ከተገኘ በሙሉ መዝገበ ቃላት ውስጥ ምን ያህል ሊገኝ እንደሚችል አስቡት፡፡ ይህን ያክል ነው የተዋሀድነው፡፡
የኢትዮጵያ ባህል የተውጣጣ ባህል እንጂ ጃዋር እንደሚለው የአማራ ባህል ብቻ አለመሆኑን በመጠኑም ቢሆን ያሳየሁ ይመስለኛል፡፡ ጃዋርን እዚህ ላይ ላሰናብትና ለማጠናቀቂያ የምትሆን አንዲት አንቀጽ ልጨምር፡፡
ባህልን ማክበር ጥሩ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በስሜት ሚነድደው የብሄርብሄረሰብ ፖለቲካችን፣ ዜጎች ለባህል ያላቸውን ፍቅር ወደ ጭፍን አምልኮአዊ ፍቅር እያዘቀጠው ነው፡፡
ባባቶቻችንና በእኛ መካከል የባህል ፋይዳ ልዩነት ያለ ይመስለኛል፡፡ አባቶች ባህላቸውን ያገኙት በኑሮ ጣጣ አስገዳጅነት ነው፡፡ ለምሳሌ የኔ አያት ቁምጣ ሱሪ የሚታጠቀው ከሌሎች ብሄረሰቦች ለየት ብሎ ለመታየት አይመሰለኝም፡፡ በቂ አቡጀዲ ስላላገኘ ነው፡፡ ወይም ለስራ እንዲያመቸው ባጭር መታጠቁ ይሆናል፡፡ እኔ ግን የብሄረሰቦች ቀን ሲከበር ቁምጣ ለብሼ ራሴን በማስጎብኘት እንድኮራ ይጠበቅብኛል፡፡ ጉድ እኮ ነው!!! ጋቢ በጥንት ጊዜ የሙቀት ምንጭ ነበር፡፡ ዘንድሮ የኩራት ምንጭ ሊሆን ይቃጣዋል፡፡
የዛሬዎቹ ባህል አምላኪዎች ባህል ሲያስቡ ለውጥን ይረሳሉ፡፡ ባንድ ወቅት የሚያኮራው ያንድ ብሄረሰብ ባህል በሌላው ወቅት ይናቃል፡፡ ባንድ ወቅት የሚያስሸልመው በሌላ ጊዜ ያስቀጣል፡፡ ከጥቂት መቶ አመት በፊት ዝሆን መግደል በማህበረሰቡ ዘንድ ትልቅ ከበሬታ የሚያጎናጽፍ ተግባር ነበር፡፡ ዝሆን የገደለ ልዩ አምባር ክንዱ ላይ ያጠልቃል፡፡ እስኪ ዛሬ ያባቶቼን ባህል ለማክበር ነው ብለህ ፓርክ ውስጥ አርፎ የተኛውን ዝሆን ግደል፡፡ በአምባር ምትክ ካቴና ይጠልቅልሀል፡፡
የብሄር ብሄረሰቦች አልባሳት የተባለውን የተደጋገመ ግን ያልታሰበበት ቃል ከዚህ አንጻር ቃኙት፡፡ ሲጀምር ፣ዛፍ እንኳ ቅርፊቱን በሚቀያይርበት ዓለም፣ብሄር ብሄረሰቦች በየጊዜው አልባሳታቸውን አይቀያይሩም ወይ?፡፡ የብሄረሰቡ አልባስ ሲባል በየትኛው ዘመን የሚለበሰው ነው? የእንዳለጌታ ከበደ እናት ሲነግሩን፣ ዛሬ በጉራጌ ዘፈን ላይ በቲቪ የምናየው የሴቶች ሻማ ቀሚስ በደርግ ዘመን የተጀመረ ነው፡፡ ከዚያ በፊት የነበረው ሸማ ነው፡፡ ከሸማው በፊት ደግሞ የቆዳ ቀሚስ ይለበስ ነበር፡፡
ሌላው፣ አንድ ማህበረሰብ አልባሳት በየማእረጉ ልዩ ልዩ ልብሶች ይኖሩታል፡፡ ወታደሩ ያባ ገዳውን ልብስ የሚለብስ አይመስለኝም፡፡ ባሮች ከጌቶች ልብስ ጋር የሚመሳሰል ልብስ እንዲለብሱ አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡ በፊውዳል ማህበረሰብ ከላይ አስከታች መልበስ መከናነብ የጨዋነት ምልክት ነው፡፡ ይህንን በሸዋና በትግራይ ብቻ ሳይሆን በቅድመ ምኒልክ ከፋ ውስጥ እናገኘዋለን፡፡ ባንጻሩ፣ባሮች በከፊል ተራቁተው መታየት አለባቸው፡፡ ባጠቃላይ በኢትዮጵያ እስከቅርብ ጊዜ ድረስ አለባበስ በበሄረሰብ ላይ ሳይሆን በመደብ ላይ የተመሰረተ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ ስለዚህ የብሄር አልባሳት የሚባለው እንደ ማንኛውም ሾላ በድፍን ሐሳብ በጥርጣሬ መታየት አለበት፡፡
ትውልዱ የባህል ፈጣሪ መሆን ሲገባው፣የባህል ሙዚየም ሆኖ ተተክሏል፡፡አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ባንድ ወቅት እንዳለው ‹‹ካባቶቹ የማይበልጥ ትውልድ፣ እንዳልተፈጠረ ይቆጠራል››
ማሳረጊያ
ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ ያቆያት የነገስታቱ ጉልበት ብቻ ነው ብለው የሚያስቡ ሰዎች ኢትዮጵያ የተሸመነችበትን ውስብስብ ክር ማየት ያልታደሉ ናቸው፡፡ዛሬ ኢትዮጵያን በታትነን ክልላችንን እናድናለን ብለው ባደባባይ ሳያፍሩ የሚናገሩ ሰዎችን የምናይበት ዘመን ላይ ደርሰናል፡፡በርግጥ ኢትዮጵያ ማእበል ከበረታባት እንደ ታይታኒክ ትሰጥም ይሆናል፡፡ግን መርከቢቱ ስትሰጥም የመርከቢቱ ሳሎን ብቻውን አይንሳፈፍም፡፡የመርከቢቱ ጓዳ ብቻውን አይተርፍም፡፡ኢትዮጵያ ስትከስም ብሄሮች ተነጥለው ይለመልማሉ ማለት ተፈጥሮ አመሏን እንደ ግትቻ የትም ጥላለች ማለት ነው፡፡