torsdag 3. juli 2014

(ሰበር ዜና) ግንቦት 7 በአቶ አንዳርጋቸው ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከሰዓታት በኋላ መግለጫ ይሰጣል

በአቶ አንዳርጋቸው ዙሪያ በተለያዩ የመረጃ መረቦች ‘ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈው ተሰጥተዋል’ እየተባለ በሰፊው እየተወራ ሲሆን ዘ-ሐበሻ ይህን ጉዳይ ለማረጋገጥ ወደ ግንቦት 7 አመራሮች ደውላ ነበር። ያነጋገርናቸው አመራሮች እንዳሉን ሙሉ በሙሉ ለኢትዮጵያ መንግስት ተሰጥቷል የሚባለውን እያጣራን ሲሆን ማምሻውን መግለጫ እንልካለን ብለዋል።
በሌላ በኩል አልጀዚራ የኢትዮጵያ መንግስት የመን አቶ አንዳርጋቸውን አሳልፋ እንድትሰጥ መጠየቋን ዛሬ ዘግቧል።
መግለጫው እንደደረሰን ዘ-ሐበሻ ላይ እናቀርባለን።
andargachew

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar