søndag 27. juli 2014

ልባቸው ላይ ፕላስቲክ ትቦ የተገጠመላቸው አቶ በረከት ስምኦን በጂዳ ሕክምና ላይ ናቸው።


አቶ በረከት
አቶ በረከት
አቶ በረከት ስምኦን በሳኡዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ እሁድ ሌሊት ጀምሮ ከቤተሰቡ ጋር ቡግሻን ሆስፒታል 4 ፎቅ ሲዊት ሩም 501 ክፍል የልቡ ህክምና በአላሙዲን አማካይነት ከአ/ አ የመጣው ከዶክተሩ ጋር ሚስቱና 1 ሴት ልጅ ጭምር በህከምና ላይ ይገኛል። አቶ በረከት አርቴፊሻል የፕላስቲክ ቧንቧ ከልባቸው ጋር በድጋፍ ተገጥሞ እንደሚኖሩ ይታወቃል። አላሙዲ ይህ ምስጢር እንዳይወታ ሆስፒታል ውስጥ ለሚሰሩ ሃበሾች 1000 ሪያል በነብስ ወከፍ ሰቷቸዋል። የአቶ በረከት የልባቸው ምት የሚልካ ጊስትር ተገጥሞላቸዋ…ል።
ክዚህ ቀደም ደቡብ አፍሪካ ለህክምና ሄደው የነበሩት አቶ በረከት መቸም ሰው ይሙት አይባልም ባህላችንም አይደለም ። እግዜር ይማርህ ነው ; ከፖለቲካ ወጣ ስንል ለክፉ መልካም አይመለስም ..እኒ ግን እንደ ፖለቲከኛ ሆኜ ነው የማስበው ግን ቀኝህን ሲመታህ ግራህን አታስደግመው በተቻለህ መጠን በፍጥነት መልሰህ አጩኸው ነው። በወያኔ ወገኖቻችን የሚሰቃዩትን ስቃይ አሰቃዮች በተፈጥሮ ሕመም ሲያገኙት የወገንን ስቃይ ምን ያህል እንደሆነ ማወቅ እና መረዳት አለባቸው፡፤
ተጨማሪ መረጃዎች እንደደረሱን እናቀርባለን ይጠብቁን።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar