tirsdag 25. juni 2013

የአውሬ-አምባው ካድሬ ዳዊት ከበዯ

ከያሬድ አይቼህ - ጁን 22፥2013
እስካሇፈው ሃሙስ ድረስ የአውራምባ ታይምስ ድረገጽ አዘጋጅ አቶ ዳዊት ከበዯ ጋዜጠኛ ነው ብዬ አምን
ነበር። ባሇፈው ሃሙስ በአቶ ዳዊት ድረገጽ ሊይ ስሇ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የተሇጠፈውን የድምጽ ቅጂ
አዳመጥኩኝ ፤ የተጻፈውንም አጭር ጽሁፍ አነበብኩ። አቶ ዳዊት የሚሰራው የጋዜጠኛ ስራ ሳይሆን ፡
የካድሬና ፕሮፓጋንዳ ስራ መሆኑን አምኜበታሇሁ። ሊብራራ።
የድምጽ ቅጂውን ያዳመጠ ሰው በቀሊለ እንዯሚረዳው ዶ/ር ብርሃኑ ተሰጠን ያለትን ገንዘብ ከግብጽ
ሇመሆኑ በቅጂው ሊይ ምንም መረጃ የሇም። ሇምነድን ነው ታዲያ አቶ ዳዊት በጽሁፍ “ምንጮቻችን”
ገንዘቡ ከግብጽ እንዯሆነ ነግረውናሌ ያሇው? እዚህ ሊይ አቶ ዳዊት ተራ የካድሬነት ስህተት ፈጽሟሌ።
ቅጂው በዩ-ቱዩብ ሊይ የተሇጠፈበት ጊዜ (ረቡዕ ጁን 19) የአሜሪካው ምክር ቤት የዉጭ ጉዳይ ኮሚቴ
“ድህረ መሇስ ኢትዮጵያ” በሚሌ ያዯረገውን ጉባዔ ሇማጥቃት የተዯረገ ይመስሊሌ ፤ ምክንያቱም ዶ/ር
ብርሃኑ ተጋባዥ መሆናቸው ቀድሞ ስሇታወቀ።
አቶ ዳዊት በድረ-ገጹ ሊይ የድምጽ ቅጂውን ከዩ-ቱዩብ የሇጠፈው ሃሙስ ጁን 20 ነበር። ሃሙስ ጁን 20
የአሜሪካው ምክርቤት ጉባዔ የተዯረገበት ቀን ነው። ዳዊት ምን ነካው? ከምር! ምን ነካው?
እኔ የግንቦት-7 ዯጋፊ አይዯሇሁም ፤ ግን ግንቦት-7 የእኔ ችግር አይዯሇም ፡ የኢህአዴግ እንጂ። አቶ ዳዊት
ይሄ አሌገባው ይሆን? ግንቦት-7 እንኳን 500 ሺ ዶሊር ፤ 500 ሚሉዮን ዶሊር ቢሰጠው ይገባዋሌ።
ግንቦት-7 የቆመሇት አሊማ በኢትዮጵያ ውስጥ ፍትህ ፡ ነጻነት እና ዴሞክራሲ ሇማምጣት እንጂ እንዯ
ኢህአዴግ በሙስና የነቀዘ ፡ በሰብዓዊ መብት ረገጣ የሰሇጠነ ፡ የኮሮጆ ላባ መንግስት ሇመመስረት
አይዯሇም።    ታዲያ አቶ ዳዊት ዳግማዊ-አይጋ-ፎረም ሇመፍጠር ነው ሙከራቸው? ዳዊት ከአይጋው አቶ ኢሳያስ
አጽብሃ በጣም የተሻሇ ግብረግብ እና የጋዜጠኝነት መርህ ያሇው ሰው ይመስሇኝ ነበር።
ድርጊቱ ስህተት ከሆነ አቶ ዳዊት የይቅርታ ዯብዳቤ ቢጽፉ የባሇሙያ እጣፈንታቸውን ሉያድኑ ይችለ
ይሆናሌ።
ካሌሆነ ግን አውራምባ የአውሬ-አምባ ሆኖ ይቀራሌ።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar