mandag 28. april 2014

የአሜሪካ የውጭ ጉ/ሚ የኢትዮጵያ ጉብኝት

የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ፤ በኢትዮጵያ ፣ ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክና አንጎላ ጉብኝት ለማድረግ፣ ነገ አዲስ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
John Kerry 24.04.2014
በነገው ዕለት ኢትዮጵያን የሚጎበኙት የዩኤስ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የታሰሩትንየድር ገፅ ጸሐፍት እና ጋዜጠኞችን ይፈቱ ዘንድ እንዲጠይቁ የመብት ተሟጋች ድርጅት « ሂውመን ራይትስ ዎች» በዛሬውዕለት ጥሪ አስተላልፎዋል። ኬሪ ፣ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ይነጋገራሉ። የሰብአዊ መብት አያያዝም ጥያቄም ሳይነሣ እንደማይቀር በመነገር ላይ ነው ። ተክሌ የኋላ ፣ የዋሽንግተኑን ዘጋቢአችን አበበ ፈለቀን በስልክ አነጋግሮታል።
አበበ ፈለቀ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar