torsdag 30. mai 2013

የተቃውሞ ሠልፉ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው! ሠማያዊ ፓርቲ


ሠማያዊ ፓርቲ በመጪው እሁድ ግንቦት 25 ቀን 2005 ዓ.ም ለሚካሄደው የተቃውሞ ሠልፍ ዝግጅቱን በታቀደው መሠረት በአመርቂ ሁኔታ እያካሄደ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት 5ሺህ የድምጽ መልዕክቶች እና 10 ሺህ የጽሁፍ መልዕክቶች በእጅ ስልክ(በሞባይል) የተላለፈ ሲሆን፣30 ሺህ በራሪ ወረቀቶች እና 2 ሺህ ፖስተሮች ተሰራጭቷል፡፡ ሰው ለሰው የሚደረገው ቅስቀሳ በተቀላጠፈ ሁኔታ እየተካሄደ ነው፤በሚቀጥሉት ቀናትም ቅስቀሳው በልዩ ልዩ ዘዴዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
የእሁድ ሰው ይበለን!
Addis Ababa, Ethiopia a call for demonstration

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar