ፖሊስ እና ደህንነቶች የተቃዋሚ አመራሮችን በሰበብ አስባቡ ማንገላታቱን ቀጥሏል።
አመራሮቹ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም የአዲስ አበባን ይመኢአድ ቢሮ ማህተሞች እና ሰነዶች ይዞ እንደጠፋ የሚታወቀው መቶ አልቃ ሃይለማርያም የተባለ ግለሰብ ከደህንነቶች ጋር በማበር ወደ ጽ/ቤቱ ፖሊሶችን በማምጣት ‘ወላሞ ‘ብለው ሰድበውኛል የብሄር ብሄረሰብ መብት በተከበረባት ሃገር …ወዘተ በሚል የፈጠራ ክስ ድርጅቱን እና አመራሮቹን ወደ እስር ቤት አስወስዶ ቃል እንዲሰጡ ያደረገ ሲሆን ማስረጃ ባለመገኘቱ ማስረጃ እስኪመጣብሚል ተለቀዋል። ፖሊስ የተቃዋሚ አመራሮችን በማይረባው እና በምማፈለግ አጋጣሚን እየፈለገ ማንገላታቱን ቀጥሏል።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar